በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባህርዳር ከተማ ማኅበራት ዘርፍ ም/ቤት አመራሮች ከመቀሌ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ

የባህርዳር ከተማ ማኅበራት ዘርፍ ምክር ቤት አመራር አባላት ዛሬ ከመቀሌ ከተማ አቻዎቻቸው ጋር ተሞክሮ እየተለዋወጡ ነው።

የባህር ዳር ከተማ ማኅበራት ዘርፍ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ መንገሻ በላይ ምክር ቤቶቹ የክልሎቹ ኣምባሳደሮች ናቸው ሁለቱ በጋራ ሲሰሩ ደግሞ ኢትዮጵያን ይወክላሉ ብለዋል።

ዓላማው ሀገሪቱ ከእርሻ ወደ ማኖፋክቸሪንግ የምታደርገውን ሂደት ለማጠናከር ነው ብለዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የባህርዳር ከተማ ማኅበራት ዘርፍ ም/ቤት አመራሮች ከመቀሌ አቻዎቻቸው ጋር ተወያዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG