No media source currently available
በአማራ ክልል ተሞከረ በተባለው መፈንቅለ መንግሥት ተጠርጥረው ማረሚያ ቤት በሚገኙ 47 ተጠርጣሪዎች ላይ የቀዳሚ ምርመራ የምስክርነት ቃል ለመስማት የባህር ዳር ከተማና አካባቢዋ ከፍተኛ ፍ/ቤት ለነሀሴ 9 ቀን ቀጠረ።