በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ በረከት ጉዳይ


በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ባህር ዳር ውስጥ እስር ቤት የሚገኙትን የአቶ በረከት ስምዖንና የአቶ ታደሰ ካሣ ጉዳይ፣

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ባህር ዳር ውስጥ እስር ቤት የሚገኙትን የአቶ በረከት ስምዖንና የአቶ ታደሰ ካሣን ጉዳይ የያዘው የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ህግ ቡድን፤ የማጣራት ሥራውን እንዳጠናቀቀ ገለፀ፣ ችሎቱም የምርመራ መዝገቡን እንደዘጋ አስታወቀ፡፡

ይህ የተገለፀው ዛሬ ሁለቱ ተጠርጣሪዎች ፍ/ቤት ለሰባተኛ ጊዜ በቀረቡበት ወቅት ነው፡፡

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የእነ አቶ በረከት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG