በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አብርሃ ጅራ ከተማ የተለያዩ የጦር መሳሪዎች ተያዙ


አብርሃ ጅራ ከተማ የተለያዩ የጦር መሳሪዎች ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:31 0:00

ኢትዮጵያን ከሱዳን ጋር በሚያዋስነው የአማራ ክልል የአርማጭሆ ወረዳ አብርሃ ጅራ ከተማ ትላንት የተለያዩ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የክልሉ የሰላምና የህዝብ ደኅንነት ቢሮ ገለፀ።

XS
SM
MD
LG