በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባቢሌ መንገድ ተዘጋ


ከጂግጂጋ ወደሃረርና አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ባቢሌ ላይ ተዘጋ፡፡

ከጂግጂጋ ወደሃረርና አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ባቢሌ ላይ መንገዱን የዘጉት፣ በኦሮሞና ሶማሌ ግጭት ተፈናቅለው የነበሩ ኦሮሞዎች መንግሥት ትኩረት እንዲሰጣቸው ለመጠየቅ ነው ተብሏል፡፡

የምስራቅ ሃረርጌ ዞን ከምስራቅ ዕዝ ጋር በመተባበር መፍትሔ ላይ ለመድረስ ጥረት እያደረግኩ ነው ብሏል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የባቢሌ መንገድ ተዘጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:50 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG