አስተያየቶችን ይዩ
Print
ከጂግጂጋ ወደሃረርና አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ባቢሌ ላይ ተዘጋ፡፡
ከጂግጂጋ ወደሃረርና አዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ ባቢሌ ላይ መንገዱን የዘጉት፣ በኦሮሞና ሶማሌ ግጭት ተፈናቅለው የነበሩ ኦሮሞዎች መንግሥት ትኩረት እንዲሰጣቸው ለመጠየቅ ነው ተብሏል፡፡
የምስራቅ ሃረርጌ ዞን ከምስራቅ ዕዝ ጋር በመተባበር መፍትሔ ላይ ለመድረስ ጥረት እያደረግኩ ነው ብሏል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ