አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የአክሱም ትምህርት ቤቶች በሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ ያሳለፉትን የሒጃብ ክልከላ፣ የከተማዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጊዜያዊነት እንዲታገድ ወስኗል።
በተመሳሳይ፣ የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ፣ በ159 የከተማዋ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ላይ ትምህርት ቤቶች የጣሉትን ክልከላ እንዲነሣ መወሰኑን አስታውቋል።
መድረክ / ፎረም