No media source currently available
የደቡብ ሱዳን የሰላም ሂደትን በሚያደናቅፉ ላይ ማዕቀብ ለመጣል ጊዜው አሁን ነው ሲሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ አስታወቁ፡፡ የሕብረቱ የመሪዎች ጉባዔ አዲስ አበባ ላይ ተከፍቷል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ