በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል ማሸነፍ"- የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ መሪ ቃል


የዚህ ዓመቱ የመሪዎች ጉባዔ በሙስና ላይ ማተኮሩ ትግሉ አሁን ተጀመረ ማለት እንዳልሆነ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ አስታወቁ፡፡

የዚህ ዓመቱ የመሪዎች ጉባዔ በሙስና ላይ ማተኮሩ ትግሉ አሁን ተጀመረ ማለት እንዳልሆነ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ አስታወቁ፡፡ ርዕሱ በወቅታዊ የሰላምና የፀጥታ ጉዳዮች ሊዋጥ ይችላል መባሉን የግንዛቤ ጉዳይ እንጂ እውነታውን የሚያሳይ አይደለም ብለዋል፡፡

"በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል ማሸነፍ"- የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ መሪ ቃል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ ሙራድ ቤንዲያ ዛሬ አመሻሹ ላይ የሰጡት መግለጫ ለመሪዎች ጉባዔ እየተደረገ ባለው ዝግጅት ላይ ያተኮረ ነው፡፡ የዘንድሮው ጉባዔ መሪ ቃል፣ “በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል ማሸነፍ” የሚል ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል ማሸነፍ"- የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ መሪ ቃል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG