በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ጥያቄያችን የማንነት ነው"- አቶ አታላይ ዛፌ


አቶ አታላይ ዛፌ
አቶ አታላይ ዛፌ

ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ወደ መቀሌ ተጉዘው ከሕዝብ ጋራ ባደረጉት ውይይት የወልቃይትን የአርማጮ ጥያቄ የልማት መሆኑን በመናገራቸው እጅግ ማዘናቸውንም ተንግረዋል።

ከአቶ አታላይ ዛፌ ጋራ የተደረገውን ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

"ጥያቄያችን የማንነት ነው"- አቶ አታላይ ዛፌ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG