በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ሰላም ለማምጣት የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ግፊት ቀጥሏል


በኢትዮጵያ ሰላም ለማምጣት የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ግፊት ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:27 0:00

የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን ሁሉም አካላት ግጭቱን እንዲያቆሙ በመወትወት ላይ ባሉበት በዚህ ሰዓት፤ የኢትዮጵያ መንግሥት የጸጥታ ኃይሎች የትግራይ ብሔር ያላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን እየተቆጣጠሩና እያሰሩ መሆኑ በተደጋጋሚ እየተሰማ ነው ይላል ቀጣዩ የአሜሪካ ድምጿ ከፍተኛ የዲፕሎማት ጉዳዮች ዘጋቢ የሲንዲ ሴን ዘገባ ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች።

XS
SM
MD
LG