በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ ለዕጓለ ማውታንን እና ለችግር የተጋለጡ ህጻናት መርጃ የአንድ መቶ ሚሊዮን ዶላር መርሃ ግብር ይፋ አደረገች


አሜሪካ በኢትዮጲያ አምስት መቶ ሺህ ዕጉዋለ ማውታንን ወይም ወላጅ እና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን ተጠቃሚ የሚያደርግ መርሃ ግብር ይፋ አድርጋለች።

ለዚህ መርሃ ግብር ማስፈጸሚያ ለአምስት ዓመታት አንድ መቶ ሚሊዮን ዶላር መመደቡ ተገልጧል።

ዘገባውን ያድምጡ

XS
SM
MD
LG