በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡርቃ ዝምታ


ከትላንት በአርሲ አሰላ በተካሄደ ሕዝባዊ ውይይት ላይ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ ባለፈው ዕሁድ በኦሮሞ፣ አማራ ስብሰባ ወቅት "የቡርቃ ዝምታ" ስላተባለው መጽሐፍ ባሰሙት ንግግር ላይ ይቅርታ ሊደረግላቸው ይገባል ተብሏል፡፡

በኦሮሚያ በተደረገው የስልጣን ሽግሽግና የወጣቶች ሥራ አጥነት ላይ በሥፍራው ለተገኙ ለኦሮሞ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ባለሥልጣናት ጥያቄዎች ቀርበዋል፡፡ ባለሥልጣናቱም መልስ ሰጥተዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የቡርቃ ዝምታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG