No media source currently available
ከደቡብ ክልል ቤንች ሸኮ ዞን ጉራ ፈርዳ ወረዳ በማንነታቸው ምክንያት ጥቃት ደርሶባቸው ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውን የሚናገሩ በትምሕርት ቤት ውስጥ ተጠልለው የሚገኙ ተፈናቃዮች፤ ከጥቃት ነፃ ስለመሆናቸው ዋስትና እንደሌላቸው ገለፁ።