No media source currently available
በምዕራብ ወለጋ መነ ሲቡና ሰዮ ኖሌ ወረዳዎች ውስጥ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሸማቂዎችን በመደገፍ ተጠርጥረው የተያዙ ከአንድ መቶ አርባ በላይ ሰዎች ለወራት በፖሊስ ሳይጠየቁ ወይም ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ እንደሚገኙ የቤተሰቦቻቸው አባላት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።