በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ክልል የቤተሰብ አባሎቻቸው በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎች አቤቱታ


በኦሮምያ ክልል የቤተሰብ አባሎቻቸው በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎች አቤቱታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:58 0:00

በምዕራብ ወለጋ መነ ሲቡና ሰዮ ኖሌ ወረዳዎች ውስጥ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሸማቂዎችን በመደገፍ ተጠርጥረው የተያዙ ከአንድ መቶ አርባ በላይ ሰዎች ለወራት በፖሊስ ሳይጠየቁ ወይም ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ እንደሚገኙ የቤተሰቦቻቸው አባላት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG