ሱዳን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ካርቱም የላካቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ናቸው አለች
ሱዳን የዜና ወኪል የሆነው ሱና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ቅዳሜ ዕለት ወደ ካርቱም ያጓጓዛቸው የጦር መሳሪያዎች በሱዳን መንግስት መወረሳቸው መዘገቡን ተክትሎ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ሱዳን ካርቱም ያጓጓዝኳቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው እና በሱዳን መንግስት የሚታወቁ ናቸው ሲል ለአሜሪካ ድምጽ ምላሽ ዛሬ ጠዋት ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በሌላ በኩል አሁን ማምሻውን የሱዳን የሃገር ውስጥ ሚኒስቴር ለሮይተርስ በሰጠው መረጃ የጦር መሳሪያዎቹን ሕጋዊነት አረጋግጧል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ