ሱዳን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ካርቱም የላካቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ናቸው አለች
ሱዳን የዜና ወኪል የሆነው ሱና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ቅዳሜ ዕለት ወደ ካርቱም ያጓጓዛቸው የጦር መሳሪያዎች በሱዳን መንግስት መወረሳቸው መዘገቡን ተክትሎ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ሱዳን ካርቱም ያጓጓዝኳቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው እና በሱዳን መንግስት የሚታወቁ ናቸው ሲል ለአሜሪካ ድምጽ ምላሽ ዛሬ ጠዋት ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በሌላ በኩል አሁን ማምሻውን የሱዳን የሃገር ውስጥ ሚኒስቴር ለሮይተርስ በሰጠው መረጃ የጦር መሳሪያዎቹን ሕጋዊነት አረጋግጧል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ