ሱዳን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ካርቱም የላካቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ናቸው አለች
ሱዳን የዜና ወኪል የሆነው ሱና የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ቅዳሜ ዕለት ወደ ካርቱም ያጓጓዛቸው የጦር መሳሪያዎች በሱዳን መንግስት መወረሳቸው መዘገቡን ተክትሎ የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ሱዳን ካርቱም ያጓጓዝኳቸው የጦር መሳሪያዎች ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው እና በሱዳን መንግስት የሚታወቁ ናቸው ሲል ለአሜሪካ ድምጽ ምላሽ ዛሬ ጠዋት ምላሽ ሰጥቷል፡፡ በሌላ በኩል አሁን ማምሻውን የሱዳን የሃገር ውስጥ ሚኒስቴር ለሮይተርስ በሰጠው መረጃ የጦር መሳሪያዎቹን ሕጋዊነት አረጋግጧል
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 08, 2023
ዐዲስ አበባ ከተማ ለእሑድ ከተጠራው ሰልፍ ጋራ በተያያዘ ብዙ ሰዎች እየታሰሩ ነው
-
ዲሴምበር 08, 2023
አንጋፋውን የባህል ማዕከል ወደ ቀድሞ ዝናው የመመለስ የዩኒቨርሲቲው ውጥን ይሳካ ይኾን?
-
ዲሴምበር 06, 2023
ብሔር ተኮር ትርክቶች ግጭቶችን እያባባሱ እንደኾነ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለጹ
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ