በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ዓረና ትግራይ አገራዊ አጀንዳ የያዘ ክልላዊ ድርጅት ነው" አብርሃ ደስታ


አብርሃ ደስታ የዓረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ ሊቀመንበር
አብርሃ ደስታ የዓረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉዓላዊነት ፓርቲ ሊቀመንበር

ዓረና ትግራይ በቅርቡ አራተኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወቃል፡፡

ዓረና ትግራይ በቅርቡ አራተኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወቃል፡፡

በዚህም በመቀለ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካዊ ሳይንስ ምሁርና መምህር አቶ አብርሃ ደስታን በሊቀመንበርነት መርጧል፡፡

ዓረና በጉባኤው ወቅት የድርጅቱ የፖለተካ ኣቅጣጫ በሚመለከት በዝርዝር እንደተወያየ ተገልጿል፤ እንዲሁም በወልቃይት ጉዳይ ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል የመፍትሔ አቅጣጫም ተጠቁሟል፡፡

ዓረና ከኤርትራ ጋር ስላለው ግኑኝነት እንዴት መፈታት እንዳለበትም ተወያይቶበታል፡፡

ግርማይ ገብሩ አዲሱ የድርጅቱ ሊቀመንበር አብርሃ ደስታን በዚሁና በሌሎች ጉዳዮች ላይ አነጋግሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ዓረና ትግራይ አገራዊ አጀንዳ የያዘ ክልላዊ ድርጅት ነው" አብርሃ ደስታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:31 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG