በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓረና አመራሮች ከፓርቲው አባልነት ወጡ


የዓረና ትግራይ ከፍተኛ አመራሮች የሆኑ አቶ ኪዳነ አመነና አአቶ ክብሮም በርኸ ከፓርቲው አባልነት እንደወጡ አስታወቁ።

በፓርቲው መሰተካከል ያለሻቸውን ችግሮች ቶሎ ባለመፈታታቸው ፓርቲው እንዲለቁ ምክንያት እንደሆናቸው ተናግረዋል።

አዲስ ፓርቲ ለመመስረትም ለኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ጥያቄ ማቅረባቸው ገልፀዋል። የዓረና አመራሮች በዚህ ጉዳይ መልስ ጠይቀናቸው ጉዳዩ ላይ አስመልክቶ በቅርቡ መግለጫ እንሰጣለን ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የዓረና አመራሮች ከፓርቲው አባልነት ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:54 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG