በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደምህት ከትግራይ ብሔራዊ ክልል ጥሪ ቀረበለት


የትጥቅ ትግል ማቆሙን ከአንድ ወር በፊት ያስታወቀው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ(ደምህት) አባላትና አመራሮች በትግራይ ክልል መጠተው በሰላማዊ እና ህጋዊ መንገድ እንዲሳተፉ የክልሉ መንግሥት ጥሪ አቀረበ።

የትጥቅ ትግል ማቆሙን ከአንድ ወር በፊት ያስታወቀው የትግራይ ሕዝብ ዴሞክራስያዊ ንቅናቄ(ደምህት) አባላትና አመራሮች በትግራይ ክልል መጠተው በሰላማዊ እና ህጋዊ መንገድ እንዲሳተፉ የክልሉ መንግሥት ጥሪ አቀረበ።

የትግራይ ብሔራዊ ክልል መንግሥት ባወጣው መግለጫ በክልሉ መጥተው የፖለቲካ ኃይሎች በሰላማዊ እና ህጋዊ መንገድ እንዲሳተፉ ለማድረግ ክልሉ ዝግጁ ነው ብልዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ደምህት ከትግራይ ብሔራዊ ክልል ጥሪ ቀረበለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG