በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት የአቋም መግለጫ

ዓረና ትግራይ
ዓረና ትግራይ

በሰላማዊ ትግል ድል ለመጎናፀፍ መስዋዕት እየከፈለ መሆኑንና በዚህም ምክንያት የተገደሉና የተጎሣቆሉም መኖራቸውን ተቃውሚው ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት አስታወቀ።

በሰላማዊ ትግል ድል ለመጎናፀፍ መስዋዕት እየከፈለ መሆኑንና በዚህም ምክንያት የተገደሉና የተጎሣቆሉም መኖራቸውን ተቃውሚው ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት አስታወቀ።

የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ መቀሌ ላይ ያካሄደውን ግምገማ አሥር ነጥቦችን የያዘ የአቋም መግለጫ አውጥቶ አጠናቅቋል።

ሪፖርተራችን ዓለም ፍሰሃ ከመቀሌ ተጨማሪ አለው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲያዊና ሉዓላዊነት የአቋም መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:11 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG