በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ብርሃኑ በርኸ አረፉ

አቶ ብርሃኑ በርኸ
አቶ ብርሃኑ በርኸ

የዓረና ትግራይ ፓርቲ ሊቀ መንበር የነበሩ አቶ ብርሃኑ በርኸ አረፉ፡፡

አቶ ብርሃኑ በአደረባቸው ሕመም ሲታከሙ ከቆዩ በኋላ በአሜሪካ አርፈዋል፡፡ የቀብር ሥነ ስርዓቱም በትናትናው ዕለት በመቀሌ ተፈፅሟል፡፡

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ብርሃኑ በርኸ አረፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:58 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG