አዲስ አበባ —
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የአሠራር ስልት ከሙስና የፀዳ ለማደረግ እወስዳቸዋለሁ በሚላቸው እርምጃዎች አተገባበር ላይ መሰናክሎች ያጋጠሙት መሆኑን አስታውቋል፡፡
ህጋዊነት የሌላቸውን ጨረታዎች በማምከንም በርካታ የመንግሥት ገንዘብ መታገዱንም ገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የአሠራር ስልት ከሙስና የፀዳ ለማደረግ እወስዳቸዋለሁ በሚላቸው እርምጃዎች አተገባበር ላይ መሰናክሎች ያጋጠሙት መሆኑን አስታውቋል፡፡
ህጋዊነት የሌላቸውን ጨረታዎች በማምከንም በርካታ የመንግሥት ገንዘብ መታገዱንም ገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡