በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አብን የአመራር መተካካት አደረገ


አብን የአመራር መተካካት አደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:09 0:00

"እኔም ሆንኩ ስመራው የነበረው ድርጅቴ የመተካካት መርህን የተከተለ በመሆኑ ነው ከሥልጣን የተነሳሁት " ሲሉ ዛሬ ከሥልጣናቸው የተነሱት የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ሊቀ መንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ተናገሩ። ንቅናቄው በምትካቸው አቶ በለጠ ሞላን ሊቀ መንበር አድርጎ መሾሙንም ዶ/ርደሳለኝ አክለው ገልፀውል።

XS
SM
MD
LG