ከአብን ሰልፍ ጋር በተያያዘ በእስር የነበሩ ሰዎች እየተለቀቁ ነው
ለረቡዕ ጥቅምት 18/2013 ዓ.ም ጠርቶ ከነበረው የተቃውሞ ሰልፍ ጋር በተያያዘ የታሰሩ ግለሰቦች እንዳሉ ያረጋገጡት የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር አበረ አዳሙ አሁን ግን እየተለቀቁ ነው ብለዋል። ሰልፍ በተጠራበት ቀን እንወጣለን ያሉ ጥቂት ወጣቶች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተው ታስረው ነበር ነው ያሉት። ሰልፉን የጠራው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ የታሱሩ አባላቱ እየተፈቱ መሆኑን ጠቅሷል የተያዙት ግን በቢሮ ውስጥ እንዳሉ እንጅ ሰልፍ ወጥተው አይደለም ብሏል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
በሸንጎው ጥፋተኛ የተባሉት የኬንያው ም/ፕሬዝደንት ለደህነታቸው እንደሚሰጉ ተናገሩ
-
ኦክቶበር 23, 2024
ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመምህራን ደመወዝ በመቋረጡ የትምህርት ሥራ መታጎሉ ተገለጸ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በአማራ ክልል በሦስት ወር ውስጥ 37 ሰዎች በወባ በሽታ ሕይወታቸው ማለፉን ከልሉ አስታወቀ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በኢትዮጵያ ሰዎችን አስገድዶ የመሰወር ሁኔታ አሳሳቢ ኾኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 23, 2024
በሕክምና የበጎ አድራጎት አገልግሎቶች የሃያ አምስት ዓመታት ጉዞ
-
ኦክቶበር 22, 2024
በመርካቶው የእሳት አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ