በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነአቶ አንዱዓለም አራጌ ይግባኝ ተቀጠረ


አንዱዓለም አራጌ
አንዱዓለም አራጌ

በሽብርተኝነትና በሃገር ክህደት ወንጀል ተከስሰው እስከዕድሜ ልክ እሥራት ፍርድ የተላለፈባቸው የእነአቶ አንዱዓለም አራጌ ጉዳይ ትናንት ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡




please wait

No media source currently available

0:00 0:03:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በሽብርተኝነትና በሃገር ክህደት ወንጀል ተከስሰው እስከዕድሜ ልክ እሥራት ፍርድ የተላለፈባቸው የእነአቶ አንዱዓለም አራጌ ጉዳይ ትናንት ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡

ፍርድ ቤቱ ውሣኔውን ለመስጠት ሌላ ቀጠሮ የሰጠው ጉዳዩን በዝርዝር ማየት ፈልጎ እንደሆነ ታውቋል፡፡

በዚህ መሠረት ችሎቱ ለመጋቢት 30 / 2005 ዓ.ም ተቀጥሯል፡፡

ዘገባውን ያዳምጡ
XS
SM
MD
LG