በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ውይይት አንድምታ


የኢትዮጵያ እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ውይይት አንድምታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:10 0:00

ኢትዮጵያ ተጨማሪ ብድሮችን ለማግኘትና የዕዳ ሽግሽግን በተመለከተ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋራ ውይይቶችን እያደረገች ትገኛለች፡፡

ከሰሞኑም፣ የገንዘብ ሚኒስትሩን አሕመድ ሽዴን ጨምሮ ከፍተኛ ባለሥልጣናት፣ በብድር እና በኢኮኖሚ ማሻሻያ ላይ በዋሽንግተን ዲሲ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ጋራ ተነጋግረዋል፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ያናገራቸው የፋይናንስ ባለሞያ አቶ አብዱልቃድር ኑረዲን፣ በገንዘብ ድርጅቱ የተቀመጡትን አብዛኞቹን ቅድመ ኹኔታዎች ኢትዮጵያ መፈጸሟን ገልጸዋል፡፡ የቀረው ቅድመ ኹኔታ፣ የብርን የመግዛት ዐቅም ማዳከም ብቻ ነው፤ ብለዋል፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ/ኢዜማ/ ፓርቲ፣ የብርን የመግዛት ዐቅም ማዳከም አስመልክቶ ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ፣ በውጭ ድርጅቶች ተጽእኖ ምክንያት ብርን የማዳከም ርምጃን እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ::

XS
SM
MD
LG