የሰሞንኛው ወታደራዊ ግጭቶች አንድምታ - ክፍል ሁለት
“... ለጠቅላላው ሕዝብ ማለት እችላለሁ አስደንጋጭ እና አስቸጋሪ ጊዜ እንደሆነ ነው። ... እንዲህ ያለ ጦርነት ... በክልልና በፌድራል መንግስት መሃከል ይካሄዳል’ ብሎ የጠበቀ ያለ አይመስለኝም።” አቶ ክቡር ገና ከአዲስ አበባ። ”... የተገለጹትን ማስረጃዎች (ተመርኩዤ) ስመለከተው ግን ከመነሻው አንድ የክልል መንግስት ልክ እንደ አገር ጦር መሳሪያ ማከማቸት፤ መመልመል እና ለጦርነት መዘጋጀት ሲጀምር ከዛ ነው ጦርነት የተጀመረው ማለት ነው።” አቶ ብርሃነ መዋ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 20, 2022
የኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም ሥምምነት ተፈረመ
-
ሜይ 16, 2022
የእርዳታ አቅርቦት በትግራይ
-
ሜይ 13, 2022
በትግራይ ሰዎች በረሃብ ሲሰደዱ ህፃናት ተትተዋል