በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ የታየው “አፈና” የሰብዓዊ መብቶች ቀውስ ነው” ይላል አምንስቲ ኢንተርናሽናል


ኢትዮጵያ ውስጥ የታየው “አፈና” የሰብዓዊ መብቶች ቀውስ ነው” ይላል አምንስቲ ኢንተርናሽናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

ባለፈው ሣምንት መጨረሻ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች ሰልፍ በወጡ ዜጎች እና በፖሊስ መካከል በተፈጠረው ግጭት ብዙ ሰው ተገድሏል። የሰብዓዊ መብቶች ተማጓቹ ቡድን አምንስቲ ኢንተርናሽናል 97 ሰው መገደሉን ያናገራል። ይህ በሃገሪቱ ውስጥ የተከሰተው ሁኔታ “የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ቀውስ” ነው ብለዋል የመብቶች ተማጓቾች።

XS
SM
MD
LG