አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስለታሰሩ ሰዎች
የሠብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኦሮምያ ፖሊስ የክልሉ ፍርድ ቤት በነፃ እንዲለቀቁ ያዘዛቸውን ሶስት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኃላፊዎችንና ሁለት የኦሮምያ ኒውስ ኔትዎርክ ጋዜጠኞችን እንዲለቅ ጠየቀ። በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቢሮ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ሰብዓዊ መብት አያያዝ አጥኚ አቶ ፍሰሃ ተክሌ ግለሰቦቹ በፖሊስ አለ አግባብ ታስረዋል ብለዋል። የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር ታስረዋል ስለተባሉ ሰዎች መረጃ የለኝም ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ