በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስለታሰሩ ሰዎች


አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስለታሰሩ ሰዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

የሠብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኦሮምያ ፖሊስ የክልሉ ፍርድ ቤት በነፃ እንዲለቀቁ ያዘዛቸውን ሶስት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኃላፊዎችንና ሁለት የኦሮምያ ኒውስ ኔትዎርክ ጋዜጠኞችን እንዲለቅ ጠየቀ። በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቢሮ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ሰብዓዊ መብት አያያዝ አጥኚ አቶ ፍሰሃ ተክሌ ግለሰቦቹ በፖሊስ አለ አግባብ ታስረዋል ብለዋል። የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር ታስረዋል ስለተባሉ ሰዎች መረጃ የለኝም ይላሉ።

XS
SM
MD
LG