አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስለታሰሩ ሰዎች
የሠብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኦሮምያ ፖሊስ የክልሉ ፍርድ ቤት በነፃ እንዲለቀቁ ያዘዛቸውን ሶስት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኃላፊዎችንና ሁለት የኦሮምያ ኒውስ ኔትዎርክ ጋዜጠኞችን እንዲለቅ ጠየቀ። በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቢሮ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ሰብዓዊ መብት አያያዝ አጥኚ አቶ ፍሰሃ ተክሌ ግለሰቦቹ በፖሊስ አለ አግባብ ታስረዋል ብለዋል። የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር ታስረዋል ስለተባሉ ሰዎች መረጃ የለኝም ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ