አምነስቲ ኢንተርናሽናል ስለታሰሩ ሰዎች
የሠብዓዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የኦሮምያ ፖሊስ የክልሉ ፍርድ ቤት በነፃ እንዲለቀቁ ያዘዛቸውን ሶስት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ኃላፊዎችንና ሁለት የኦሮምያ ኒውስ ኔትዎርክ ጋዜጠኞችን እንዲለቅ ጠየቀ። በአምነስቲ ኢንተርናሽናል ምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ቢሮ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ሰብዓዊ መብት አያያዝ አጥኚ አቶ ፍሰሃ ተክሌ ግለሰቦቹ በፖሊስ አለ አግባብ ታስረዋል ብለዋል። የኦሮምያ ፖሊስ ኮሚሽነር ታስረዋል ስለተባሉ ሰዎች መረጃ የለኝም ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ