በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በሠብዓዊ መብት አስከባሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጫፍ ደርሷል" - አምነስቲ ኢንተርናሽናል


"በሠብዓዊ መብት አስከባሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጫፍ ደርሷል" - አምነስቲ ኢንተርናሽናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:38 0:00

በአምነስቲ ዘገባ መሠረት፣ በሠብዓዊ መብት አስከባሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጫፍ ደርሷል።

በአምነስቲ ዘገባ መሠረት፣ በሠብዓዊ መብት አስከባሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጫፍ ደርሷል።

“ፍሮንት ላይን ዲፌንደርስ” በመባል የሚታወቀው ግንባር ቀደም የተከራካሪዎች ቡድን እ.አ.አ በ2015 ከነበረው የ156 ሰዎች ሞት ጋር ሲነፃፀር፣ ባለፈው 2016 ዓ.ም. 281 ሰዎች ሠብዓዊ መብት በማስከበር ተግባር ላይ እንዳሉ መሞታቸውን ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"በሠብዓዊ መብት አስከባሪዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጫፍ ደርሷል" - አምነስቲ ኢንተርናሽናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG