No media source currently available
በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ላይ የተፈፀመውን ግድያ መንግሥት በጊዜ መርምሮ ለህዝብ ይፋ እንዲያደርግ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቹ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠይቋል።