በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጄነራል ተፈራ ማሞ ባህርዳር በእስር ላይ በቆዩበት ለተጨነቁላቸው ምስጋና አቅርበዋል


ጄነራል ተፈራ ማሞ ባህርዳር በእስር ላይ በቆዩበት ለተጨነቁላቸው ምስጋና አቅርበዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:26 0:00

ባላለፉት 25 ቀናት በእስር ላይ የቆዩት የአማራ ክልል ልዩ ኃይል አዛዥ ብሪጋዲየር ጄነራል ተፈራ ማሞ መኖሪያ ቤታቸው እንደገቡ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር አጭር የስልክ ቃለምልልስ አድርገዋል።

"ለተጨነቁልኝ" በማለት ከጎናቸው ለነበሩ በሙሉ ምስጋና ያቀረቡት የቀድሞው የአማራ ክልል ልዪ ኃይል አዛዥ ብርጋዲየር ጀነራል ተፈራ ማሞ በተያዙበት ሰዓት ከነበረው ሁኔታ ውጭ በእስር ቤት የደረሰባቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንደሌለ ተናግረዋል።

ከትናንትና ጀምሮ የዋስትና ክርክሩን ያዳመጠው በባሕርዳር ከተማ ያስቻለው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጀነራሉ በ30 ሺ ብር ዋስ እንዲፈቱ መወሰኑን ጠበቃቸው አብራርተዋል።

ዘገባው የአስቴር ምስጋናው ነው።

XS
SM
MD
LG