በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ህዝብ ከወሰንና ማንነት ጋር ተያይዞ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች


የአማራ ህዝብ ከወሰንና ማንነት ጋር ተያይዞ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:44 0:00

የአማራ ህዝብ ከወሰንና ማንነት ጋር ተያይዞ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች እንዲመለሱ፣ ለዚሁ ጉዳይ ከተቋቋመ ሀገርቀፍ ኮሚሽን ጋር ተባብሮ እንደሚሰራ የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግሥት ይህንን ያስታወቀው ከወሰንና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አበላት ጋር በቅርቡ በባህርዳር ከተማ ከተደረገው ውይይት መነሻ አድርጎ በሰጠው መግለጫ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG