በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ እና የሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ - ባህር ዳር

የአማራ እና የሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ
የአማራ እና የሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ

ባህር ዳር ላይ በተካሄደ የአማራ እና የሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ ላይ የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ተገኝተው ተናግረዋል።

አቶ ሙስጠፌ በዚሁ ንግግራቸው “የአማራ ህዝብ እንደጨቋኝ ሆኖ የተሳለበትን ትርክት የማንቀበለው የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ሳይሆን ትርክቱ በተጨባጭ የተሳሳተ ስለሆነ ነው” ብለዋል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአማራ እና የሶማሌ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት መድረክ - ባህር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:44 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG