በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መከላከያ እና የአማራ ክልል በህወሓት መግለጫ ላይ


የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ቃል አቀባይ ኮሎኔን ጌትነት አዳነ
የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ቃል አቀባይ ኮሎኔን ጌትነት አዳነ

ለቀናት በተካሄደ ውግያ ከህወሓት ነፃ ወጡ ባሏቸው የደቡብ ጎንደር አካባቢዎችና ከተሞች የማረጋጋት ሥራ እያከናወኑ መሆናቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቀለመ ወርቅ ምህረቴ ገልፀዋል።

በሌላ በኩል ደግሞ ህወሓት በርካታ ቁጥር ያላቸውን ብርጌዶችና ወታደሮችን ደመሰስኩ ሲል ባሠራጨው መግለጫ ላይ ትናንት በቪኦኤ ለተላለፈው ዘገባ ምላሽ የሰጡት የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ቃል አቀባይ “ሐሰተኛ መረጃን ማሠራጨት የህወሓት የውጊያ ስልት ነው” በማለትም አስተባብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

መከላከያ እና የአማራ ክልል በህወሓት መግለጫ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00


XS
SM
MD
LG