በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ መደራጀት “ለኢትዮጵያ አንድነት ሥጋት ሊሆን አይችልም” - አቶ ይልቃል ጌትነት


አቶ ይልቃል ጌትነት
አቶ ይልቃል ጌትነት

የአማራ መደራጀት “ለኢትዮጵያ አንድነት ሥጋት ሊሆን አይችልም” ብለዋል አንጋፋው የፖለቲካ ሰው አቶ ይልቃል ጌትነት።

በክልሉ ያሉ የአማራ ወጣቶች ኅብረት የጋራ ምክክር ከሰሞኑ በባህር ዳር ከተማ አካሄደዋል።

በምክክር መድረኩ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች መሪዎች ተገኝተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የአማራ መደራጀት “ለኢትዮጵያ አንድነት ሥጋት ሊሆን አይችልም” - አቶ ይልቃል ጌትነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG