በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አዋሳኝ አካባቢዎች ትምህርት መጀመሩ ተገለፀ


በአማራ ክልል ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አዋሳኝ አካባቢዎች ትምህርት መጀመሩ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

በአማራ ክልል ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አዋሳኝ አካባቢዎች ትምህርት መጀመሩን የአማራ ክልል ት/ቢሮ አስታውቋል። የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተናም ከታህሳስ 12 እስከ 14 እንደሚሰጥ የትምህርት ቢሮ ሃላፊው ዶ/ር ይልቃል ከፈአለ ግልፀዋል።

XS
SM
MD
LG