በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ሥራ


በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን የመከላከል ሥራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

በአማራ ክልል የሚገኙ አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ትኩረታቸውን ወደ ወቅቱ ችግር በማዞር የኮሮናቫይረስ ወረርሽኘን ቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ ሥራወች እየሰሩ መሆኑን በአማራ ክልል የሚገኙ አንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች አስታውቀዋል። የጎንደር እና የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲዎች የንፅህና መጠበቂያ እያመረቱ ሲሆን አስፈላጊ በሆኑ ሌሎች ተጨማሪ ግብአቶች ላይ ምርምር እያደረጉ መሆኑንም ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG