በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአማራ ክልልን ሰላም ለማስጠበቅ ተግተው እንደሚሰሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለፁ


የአማራ ክልልን ሰላም ለማስጠበቅ ተግተው እንደሚሰሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

የትግራይ ህዝብ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጎን በመቆም አጥፊውን የህወሓት ቡድን እድሜ ማሳጠር አለበት ሲሉ አዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ። አዲሱ ተሿሚ አቶ አገኘሁ እንደገለፁት፣ የአማራ ክልልን ሰላም ለማስጠበቅ ተግተው እንደሚሰሩም ቃል ገብተዋል።

XS
SM
MD
LG