በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የማረሚያ ቤቶች ቃጠሎ እየደረሰ ነው


ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች አለመረጋጋትና የእሣት ቃጠሎ እየደረሰ መሆኑ ይዘገባል።

ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች አለመረጋጋትና የእሣት ቃጠሎ እየደረሰ መሆኑ ይዘገባል።

ባለሥልጣናት ለችግሩ ምክንያት - የመንግሥቱን የምህረት አዋጅ ተከትሎ ለታራሚዎች የሚሰጡ ትርጉሞች መዛባት መሆናቸውን ይናገራሉ።

በደብረማርቆስ ማረሚያ ቤት ትላንት የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ አስመልክቶ - ሰሎሞን ክፍሌ ወደ አማራ ክልል ጽሕፈት ቤት ደውሎ ነበር።

የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊውን አቶ ንጉሡ ጥላሁንን አነጋግሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የማረሚያ ቤቶች ቃጠሎ እየደረሰ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:41 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG