በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል የሚታየው የደኅነት ሥጋት ጉዳይ


በአማራ ክልል የሚታየው የደኅነት ሥጋት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:19 0:00

በአማራ ክልል በአንዳንድ አካባቢዎች የሚታየውን የደኅነት ሥጋት ለመቆጣጠር ፖሊስ መዋቅር እያካሄደ እንደሆነ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡ ከአለፈው ዓመት ጀምሮ በክልሉ አንዳንድ ቦታዎች የሰላም መደፍረስ ሲታይ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG