በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጎንደር ለአርባ ቀናት የተካሄደ ፀሎተ ምህላ ተጠናቀቀ


ጎንደር ለአርባ ቀናት የተካሄደ ፀሎተ ምህላ ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00

በጎንደር ከተማ ለአርባ ቀናት የተካሄደ ፀሎተ ምህላ ዛሬ ተጠናቅቋል። የሀይማኖት አባቶች ለሀገር ሰላምና አንድነት ተግተው ሊሠሩ ይገባል ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት የጉባዔ መምህራን ምክትል ኃላፊ አሳስበዋል። ተመሳሳይ የምኅላና የፀሎት ጊዜ በሚቀጥለውም ሣምንት እንደሚቀጥል አስተባባሪዎቹ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG