No media source currently available
በጎንደር እና አካባቢው ያሉ የታጠቁ ቡድኖችን ወደ ሰላማዊ ሕይወት ለመመለስ እየሠራ መሆኑን የገለጸው የአማራ ክልላዊ መንግሥት ከሌላ አንድ ታጣቂ ቡድን ጋር ዕርቀ ሠላም መውረዱን አስታውቋል።