በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህክምና ባለሙያዎች ቅሬታ በባህር ዳር

ባህር ዳር
ባህር ዳር

በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የኮሮናቫይረስ ለይቶ ማቆያም ሆነ የመመርመሪያ መሳሪያ በሙሉ አቅሙ እየሰራ እንዳልሆነ አንዳንድ የህክምና ባለሙያዎች ተናገሩ። የጤና ባለሙያዎች ራስን መከላከያ እና ሌሎች አቅርቦቶች በበቂ ሁኔታ አልተሟሉም ብለዋል።
የአማራ ክልል የህብረተሰብ ሳይንስ ኢንስቲትዩትም የኮሮናቫይረስ መመርመሪያ መሳሪይው በቦታ እጥረት ምክንያት በሙሉ አቅሙ እየሰራ አይደለም ይላል፤ መንግሥት በበኩሉ ችግሩ ቀስ በቀስ ይፈታል ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የህክምና ባለሙያዎች ቅሬታ በባህር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG