በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፖሊስ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች መያዙን ገለፀ


ፖሊስ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች መያዙን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊፈጽሙ ነበር ያላቸውን ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG