በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአማራ ክልል ከ12 ሺሕ በላይ ሰዎች መታሰራቸው ተገለፀ


በአማራ ክልል ከ12 ሺሕ በላይ ሰዎች መታሰራቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

መንግሥት “የሕግ ማስከበር ዘመቻ በሚል በጀመረው እንቅስቃሴ በአማራ ክልል በቁጥጥር ስር የዋሉ ሰዎች ፍ/ቤት የመቅረብ መብት እንዲከበር ለሚመለከታቸው ባለሥልጣናት ማሳሰቢያ መስጠታቸውን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቂም ኮሚቴ አባላት ገለፁ።

በአማራ ክልል ባለፈው ወር በተካሄደውና ሕግ የማስከበር ዘመቻ ብሎ በጠራው እንቅስቃሴ ከ 12 ሽ በላይ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ሰሞኑን ለቋሚ ኮሚቴው ባቀረበው ሪፖርት አስታውቋል።

የቋሚ ኮሚቴ አባላቱ በህግ ማስከበር ዘመቻ ዙሪያ ከባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል።

/ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ/

XS
SM
MD
LG