በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጭልጋ ወረዳ ጉዳይ


የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጭልጋ ወረዳ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:13 0:00

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጭልጋ ወረዳ አካባቢ ሰላም ለማስከበር የሚንቀሳቀሰውን ልዩ ኃይል አካባቢውን ለቆ ይውጣ የሚለው ጥያቄ ተቀባይነት የለውም ሲሉ የአማራ ክልል ሰላምና ደኅንነት ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ። ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ የቅማንት ተወላጅ የአካባቢው ነዋሪ በበኩላቸው እንዲወጣ የጠየቅነው በልዩ ሀይል ስም ተደራጅቶ የመጣውን ፋኖ በመባል የሚንቀሳቀሰውን ሀይል ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG