ዩናይትድ ስቴትስ “የኮቪድ 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝን የቀሰቀሰው ቻይና ዉሃን ከተማ በሚገኝ ቤተ ሙከራ የተፈጠረ ክስተት ምክንያት ነው” ብላ ዩናይትድ ስቴትስ እንደምታምን የፌዴራል ምርመራ ቢሮ (ኤፍቢአይ) ዳይሬክተር ክሪስቶፈር ሬይ ተናገሩ፡፡ ሆኖም በዚህ ድምዳሜ ላይ አሁንም በእጅጉ የማይስማሙበት የደህንነት ተቋማት አሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 17, 2024
በቤጂንግ የግማሽ ማራቶን ላይ የተፈጠረውን ክስተት እንደሚያጣራ ፌዴሬሽኑ ገለፀ
-
ኤፕሪል 17, 2024
በገዢ ብዛት አንደኝነቱን ለ42 ዓመታት ይዞ የዘለቀው ፎርድ መኪና
-
ኤፕሪል 17, 2024
ባይደን እና ትረምፕ የዩክሬን ጦርነት እንዴት ያብቃ በሚለው ይለያያሉ
-
ኤፕሪል 17, 2024
ከደረሰባቸው ሰቆቃ በማገገም ላይ የሚገኙት የሱዳን ፍልሰተኛ ሕፃናት ሰላምን ይመኛሉ
-
ኤፕሪል 17, 2024
በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ