በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባኤ ሳይመርጥ ቀረ


የአሜሪካ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባኤ ሳይመርጥ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:21 0:00

የዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባለፉት ሁለት ቀናት ውሎው አፈ ጉባኤውን ለመምረጥ ስድስት ዙር ድምፅ ቢሰጥም ሳይሳካ ቀርቷል።

ም/ቤቱን አብላጫ ወንበር በመያዝ የሚቆጣጠሩት የሪፐብሊካን ፓርቲ ተወካዮች ቢሆኑም፣ 20 የሚሆኑ ወግ አጥባቂ የፓርቲው አባላት በእጩነት የቀረቡትን ኬቭን ማካርቲ እንዳይመረጡ እንቅፋት ሆነዋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ፡፡

XS
SM
MD
LG