በዩክሬን ጦርነት ወላጆቻቸው የተሰዉ 14 ልጆች በዴንቨር ኮሎራዶ ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የማድረግ ዕድል አጋጥሟቸዋል። ወደ ኮሎራዶ የመጡት በአገረ ግዛቲቱ ያሉ በጎ ፈቃደኞች ገንዘብ በማዋጣታቸው ነው። ስቪትላና ፕሪስቲንስካ ያጠናቀረችውን ዘገባ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ